ለህክምና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።
ለህክምና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ። ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…
ለህክምና ባለሙያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ። ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የስፖርት…
ህገ ወጥ የሆነ አካል በህግ አግባቡ አስፈላጊውን እርምጃ መወሰደ ይገባናል፦ የኢትዮጰያ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ መኮንን ይደርሳልነሐሴ 22/2017 ዓ.ምአዲስ አበባየኢትዮጰያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከፌዴራል ዓቃቢ ህግ…
በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ ላይ የተዘጋጀው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ኘሮግራም ተካሄደ። ሰኔ 16/2017 ዓ.ም ጅማ የኢትዮጵያ ፀረ -አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን…
ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel’s) የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። ሚያዝያ 22/2017 ዓ/ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም…
የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡ ሚያዝያ 4/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው በ2017 በጀት ዓመት በ9 ወር ውስጥ…
ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ከማኔጅመንት አባላት ጋር ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ሚያዚያ 2/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2017 በጀት አመት የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ላይ ከተቋሙ…
በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ። መጋቢት 27/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ስለሽ ስህን፣ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና የአለም አትሌቲክስ የኢንተግሪቲ ዩኒት ተወካይ…
የአለም አቀፉ አመታዊ የፀረ-ዶፒንግ ጉባኤ (WADA’s Annual Symposium) እ.ኤ.አ ከመጋቢት 18/2025 ጀምሮ ላለፉት ቀናት በስዊዘርላንድ ሉዛን ከተማ ተካሄዷል። አገራችን ኢትዮጵያን በመወከል በዚህ ጉባኤ ላይ የተሳተፍን ሲሆን በስብሰባው ላይ ከቀረቡት የጋራ…
ተቋሙ የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ ። ጥር 4/2017 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ፣ የስድስት ወራት የክትትል…
ወላይታ ሶዶ ላይ በተዘጋጀው የታዳጊ ወጣቶች የምዘና ውድድር ላይ ሰፊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫና የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራሞች ተካሂደዋል። ተተኪ ስፖርተኞች ወደ ኢሊት ደረጃ ለመሸጋገር በስፖርቱ ከሚኖራቸው ክህሎት ባለፈ በአበረታች ቅመሞች…