Author: Ahmed Mulugeta

የምርመራ ቋት

አትሌቶች ባላቸው ወቅታዊ ብቃት፤ ጉዳት ሲያጋጥማቸው ወይም የተለየ ጥቆማ እና የኢንተለጀንስ መረጃዎችን በመሰብሰብና እነዚህን ጉዳዮች መሰረት በማድረግ በየጊዜው ከውድድር ጊዜ ውጭ (Out of Competition) የስፖርት አበረታች ቅመሞች ምርመራ ይደረግላቸዋል፡፡ ከዚህም…

የተለያዩ የስፖርት ባለሞያዎችን ያቀፈ ቋሚ የፀረ-ዶፒንግ ፈሮም ተቋቋመ፤ ፎረሙ በየስድስት ወሩ መደበኛ የውይይት መድረክ ይኖረዋል፡፡

የተለያዩ የስፖርት ባለሞያዎችን ያቀፈ ቋሚ የፀረ-ዶፒንግ ፈሮም ተቋቋመ፤ ፎረሙ በየስድስት ወሩ መደበኛ የውይይት መድረክ ይኖረዋል፡፡ የካቲት 22/2011 ዓ.ም የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የአገራችን ስፖርት በተለይም የአትሌቲክሱ ተግዳሮት መሆን ከጀመረ…