Author: Tutugn Smeil

በፍትህ አካላት መካከል የሚታየው የቅንጅት እና የመናበብ ክፍተት የፀረ-አበረታች ቅመሞች ህጎችን በውጤታማነት ለመተግበር ተግዳሮት መሆኑ ተጠቆመ

በፍትህ አካላት መካከል የሚታየው የቅንጅት እና የመናበብ ክፍተት የፀረ-አበረታች ቅመሞች ህጎችን በውጤታማነት ለመተግበር ተግዳሮት መሆኑ ተጠቆመ ሰኔ 3/2018 ዓ.ም፣ አዳማ ***************** የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ለፍትህ አካላት በዛሬው ዕለት ያዘጋጀው…

የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰቶችን ለመከላከል የፍትህ አካላት በባለቤትነት ስሜት መሥራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::

የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰቶችን ለመከላከል የፍትህ አካላት በባለቤትነት ስሜት መሥራት እንደሚገባቸው ተገለፀ:: *********************** የአበረታች ቅመሞች በዜጎች ላይ እያሰከተለ የሚገኘው የጤና፣ የስነ ልቦና እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ከፍተኛ በመሆኑ የመከላከልና የመቆጣጠር…

“አበረታች ቅመሞችን ለመቆጣጠር የመድኃኒት መደብሮችና የፈርማሲ ባለሙያዎች ሙያዊ ኃላፊነትና ገዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል” አቶ መኮንን ይደርሳል

“አበረታች ቅመሞችን ለመቆጣጠር የመድኃኒት መደብሮችና የፈርማሲ ባለሙያዎች ሙያዊ ኃላፊነትና ገዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል” አቶ መኮንን ይደርሳል አበረታች ቅመም (ዶፒንግ) በስፖርቱና በሀገር ገጽታ ላይ የሚያስከትለውን ውስብስብ ችግር በመረዳት የመድኃኒት ክትትልና ቁጥጥር እና…

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ትምህርት ጉባኤ (Global Education Conference) ለማዘጋጀት ተመረጠች።

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን አለም አቀፍ የፀረ-ዶፒንግ ትምህርት ጉባኤ (Global Education Conference) ለማዘጋጀት ተመረጠች። አገራችን ኢትዮጵያ ለጀመርነው ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸውን አለም አቀፍ ኩነቶች በብቃት በማዘጋጀት ላይ መሆኗ…

አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ እና አትሌት ዘመናይ አያና የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት መፈፀማቸው በመረጋገጡ ቅጣት ተጣለባቸው።

አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ እና አትሌት ዘመናይ አያና የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት መፈፀማቸው በመረጋገጡ ቅጣት ተጣለባቸው። አትሌት ጉዳፍ ፀጋየ እና አትሌት ዘመናይ አያና ቀደም ሲል በተደረጉ የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ምርመራዎች የተከለከሉ…

ስፖርት ጋዜጠኞች የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ዘገባዎችን የሙያ ስነ-ምግባርን ባከበረ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ

ስፖርት ጋዜጠኞች የአበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ዘገባዎችን የሙያ ስነ-ምግባርን ባከበረ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር ጋር በመተባበር ለስፖርት ጋዜጠኞች በፀረ-አበረታች…

“የአበረታች ቅመም የምርመራ ስራ አሁን ላይ ከሚገኝበት የአፈፃፀም ደረጃ አንፃር በአህጉር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ ተመሳሳይ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋማት አጋዥ ወደ መሆን መሸጋገር ይኖርበታል!” አቶ መኮንን ይደረሳል

“የአበረታች ቅመም የምርመራ ስራ አሁን ላይ ከሚገኝበት የአፈፃፀም ደረጃ አንፃር በአህጉር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ ተመሳሳይ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ተቋማት አጋዥ ወደ መሆን መሸጋገር ይኖርበታል!” አቶ መኮንን ይደረሳል የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን…

አትሌት ገመኔ ማሚቴ ቱኑኩ የተከለከሉ አበረታች ቅመሞችን ወይም ዶፒንግ መጠቀሟ በመረጋገጡ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባት

አትሌት ገመኔ ማሚቴ ቱኑኩ የተከለከለ አበረታች ቅመም ወይም ዶፒንግ ተጠቅማ መገኘቷ በላብራቶሪ ምርመራ በመረጋገጡ ይፋዊ የፀረ-አበረታች ቅመሞች የህግ ጥሰት የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባታል። የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በሁለት የተለያዩ ውድድሮች ላይ…

የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የሚተላለፉ ቅጣቶች አገራችን በዓለም-አቀፍ ስፖርት ያላትን ተሳትፎ ማስቀጠልን ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ

የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የሚተላለፉ ቅጣቶች አገራችን በዓለም-አቀፍ ስፖርት ያላትን ተሳትፎ ማስቀጠልን ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ ሚያዚያ 6፣ 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መሥሪያ ቤት እና…

የባለስልጣን መስሪያቤት የሥራ እንቅስቃሴዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደረጉ መምጣታቸው ተገለፀ

የባለስልጣን መስሪያቤት የሥራ እንቅስቃሴዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደረጉ መምጣታቸው ተገለፀ መጋቢት 30፣ 2018 ዓ.ም አዲስአበባ ** የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ወር ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ እና የ3 ዓመት የመካከለኛ ዘመን…