የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የሚተላለፉ ቅጣቶች አገራችን በዓለም-አቀፍ ስፖርት ያላትን ተሳትፎ ማስቀጠልን ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ
የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የሚተላለፉ ቅጣቶች አገራችን በዓለም-አቀፍ ስፖርት ያላትን ተሳትፎ ማስቀጠልን ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ ሚያዚያ 6፣ 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መሥሪያ ቤት እና…
የህግ ጥሰት በፈፀሙ አትሌቶች ላይ የሚተላለፉ ቅጣቶች አገራችን በዓለም-አቀፍ ስፖርት ያላትን ተሳትፎ ማስቀጠልን ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ ሚያዚያ 6፣ 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መሥሪያ ቤት እና…
የባለስልጣን መስሪያቤት የሥራ እንቅስቃሴዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደረጉ መምጣታቸው ተገለፀ መጋቢት 30፣ 2018 ዓ.ም አዲስአበባ ** የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የ9ወር ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ እና የ3 ዓመት የመካከለኛ ዘመን…
“የፋርማሲው ሴክተር መደሃኒቶችን ለታለመላቸው ዓላማ ብቻ አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ ይጠበቅበታል።” አቶ መኮንን ይደርሳል መጋቢት 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ፋርማሲ ማህበር ጋር በመቀናጀት ለማህበሩ አባላት…
ለኢትዮጵያ ስፖርት ሳይንስ ባለሙያዎች ማህበር አባላት የፀረ-አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ አዲሰ አበባ፣ መጋቢት 19/2018ዓ.ም. *** የኢትዮጵያ ስፖርት ሳይንስ ባለሙያዎች ማህበር 4ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ርዕሰ-ጉዳዬች በውይይት…
አትሌት ድርቤ ወልተጂ ቀደም ሲል በፈፀመችው የፀረ-አበረታች ቅመሞች የሕግ ጥሰት ጥፍተኛ በመባሏ አስተዳደራዊ ቅጣት ተጣለባት። የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የምርመራ ባለሞያዎች (Sample Collection Personnel) እ.ኤ.አ የካቲት 25/2025 በአትሌቷ ላይ የአበረታች…
በኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን እና በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲቲዩት መካከል የአትሌት ባዮሎጂካል ፓስፖርት ላብራቶሪ (ABP) ለማቋቋም የመግባቢያ ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት ተካሄደ *** ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን አበረታች…
“የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉዳይ ለአትሌቶች ከየትኛውም አጀንዳ በላይ ተቀዳሚ አጀንዳ ሊሆን ይገባል” አቶ መኮንን ይደርሳል *********************** ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ አገራችን ኢትዮጵያ በዓለም-አቀፍ ደረጃ ተወዳድረው አስደናቂ ውጤቶችን ያስመዘገቡና ስሟን ከፍ…
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ክለብ ስር ታቅፈው የሚገኙ አትሌቶች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ። ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን…
በደራርቱ ቱሉ የስፖርት ስልጠናና ምርምር ኢንስቲትዩት ስር ታቅፈው የሚገኙ አሰልጣኞች፣ አትሌቶች እና ለድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች በፀረ-አበረታች ቅመሞች/ ዶፒንግ/ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም ሱሉልታ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች…
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ-ከተሞች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለሚያስተምሩ የሰውነት ማጎልመሻ መምህራን የፀረ-አበረታች ቅመሞች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ! ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በአዲስ አበባ…