ስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት እንደ ባለቤት የአበረታች ቅመሞች የመከላከያና የመቆጣጠር ስራ ቀዳሚ አጀንዳ አድርጎ መውሰድ እንደሚገባ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መኮንን ይደርሳል ተናግረዋል።
ስፖርት ማሰልጠኛ ማዕከላት እንደ ባለቤት የአበረታች ቅመሞች የመከላከያና የመቆጣጠር ስራ ቀዳሚ አጀንዳ አድርጎ መውሰድ እንደሚገባ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መኮንን ይደርሳል ተናግረዋል። መስከረም 14/2018 ዓ.ም አዳማ የኢትዮጵያ ፀረ- አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን…
