Author: Ahmed Mulugeta

የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ተጠናቀቀ፡፡

የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግና ንቅናቄ ለመፍጠር ሲካሄድ የቆየው የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም ተጠናቀቀ፡፡ ሐምሌ 27/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ በራስ ኃይሉ ስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ሲካሄድ የቆየው የታዳጊ ወጣቶች የቦክስ ውድድር ላይ…

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ባከናወናቸው ስራዎች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ባከናወናቸው ስራዎች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ሐምሌ /25/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2016 በጀት አመት በአበረታች…

ሀገር አቀፍ የፀረ – አበረታች ቅመሞች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ሀገር አቀፍ የፀረ – አበረታች ቅመሞች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል ፡፡ የአበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ከኢፌድሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በጋራ በመሆን ንፁህ ስፖርት ለሁለንተናዊ ውጤት በሚል መሪ…

የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተካሄደ ፡፡

የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተካሄደ ፡፡ ሰኔ 28/2016 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ባዘጋጀው የክረምት በጉ ፈቃድ ማስጀመሪያ መርሃ…

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የበላይ አመራር ከ ክልል ከተማ የስፖርት ዘርፍ የበላይ አመራሮች ጋር ሲያደርግ የነበረውን ውይይት አጠናቀቀ ።

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የበላይ አመራር ከ ክልል ከተማ የስፖርት ዘርፍ የበላይ አመራሮች ጋር ሲያደርግ የነበረውን ውይይት አጠናቀቀ ። ሰኔ 11/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የበላይ አመራር ከሐረሪ…

የሥራ ኃላፊዎች የዕቅድ ርክብክብ ሥምምነት የፊርማ ሥነ -ሥርዓትም አከናወኑ።

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን የሥራ ኃላፊዎች የዕቅድ ርክብክብ ሥምምነት የፊርማ ሥነ -ሥርዓትም አከናወኑ። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ መኮንን ይደርሳል እና ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፋንታዬ ገዛኽኝ ከተቋሙ የሥራ ክፍል…

በፀረ-አበረታች ቅመሞች እቅስቃሴ ላይ አስተዋፆ ላበረከቱ የዕውቅና ሠርተፊኬት የመስጠት ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

በፀረ-አበረታች ቅመሞች እቅስቃሴ ላይ አስተዋፆ ላበረከቱ የዕውቅና ሠርተፊኬት የመስጠት ፕሮግራም ተካሄደ፡፡ 4ኛው የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉባኤ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ መኮንን ይደርሳል አገራችን የፀረ-አበረታች ቅመሞች እንቅስቃሴና የአምስት…

የአለም አቀፍ ተቋማት የፀረ- ዶፒንግ አመራሮች በ4ኛው የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉባኤ

የአለም አቀፍ ተቋማት የፀረ- ዶፒንግ አመራሮች በ4ኛው የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉባኤ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የተጀመረው የፀረ-አበረታች ቅመሞች እንቅስቃሴ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው ጠቁመዋል። በአለም አቀፉ የፀረ-ዶፒንግ ኤጀንሲ (WADA) የአፍሪካ የአፍሪካ ሪጅናል ቢሮ…

በ4ኛው የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉባኤ በፀረ-አበረታች ቅመሞች እቅስቃሴ ቅንጅታዊ አሰራር

በ4ኛው የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ጉባኤ በፀረ-አበረታች ቅመሞች እቅስቃሴ ቅንጅታዊ አሰራር ቀርቦ ውይይት ተድጎበታል በቅንጅታዊ አሰራር ላይ ሰፊ ገለፃ ና ማብራሪያ ያደረጉት ክብርት ወ/ሮ ፋነታዬ ገዛኽኝ የኢትትዮጵያ ጸረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣ ም/…

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመካሄድ ላይ ይገኛል ።

ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና ቁጥጥር ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በመካሄድ ላይ ይገኛል ። መስከረም 27/2015 ዓ/ም በኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH-ADA/ አዘጋጅነት ለስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ምርመራና…